ታማኝነት ማቴ. 25፡ 14-27
ታማኝ ሰዎች ሥራቸው ይናገራል፣ ክብደት አላቸው፣ የውበት ግርማ በነፍሳቸው ውስጥ አለ፣ ለኃላፊነት ብቁ ናቸው፣ ጥንቃቄ መመሪያቸው ነው … ታማኝነት ለእግዚአብሔር ነው፣ ደግሞ ለሰው፤ ታማኝ ሰው እግዚአብሔር ያየኛል ብሎ ነው የሚኖረው …
 
እግዚአብሔር የሚጠላቸው 7 ነገሮች ምሳሌ 6፡ 12-19
ትዕቢተኛ ዓይን፣ ሃሰተኛ ምላስ፣ ንጹሕን ደም የምታፈስ እጅ፣ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፣ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፣ በሃሰት የሚናገር ሃሰተኛ ምስክር፣ በወንድማማች መካከል ጠብን የሚዘራ።
 
ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም (ክፍል 1)
ሥጋዊው ሰው ለምድሩ አኗኗር የተመቻቸ ነው፣ ምክንያቱም ዓይነቱ ነው። ከውስጥ ያለችው መንፈስ ግን ሕያው እግዚአብሔርን ትፈልጋለች፤
 
ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም (ክፍል 2)
ለሰው ክብሩ የሚሆነው በሕይወቱ ለእግዚአብሔር ነገር ከፍተኛ ቦታ ሲሰጥ ብቻ ነው፤
 
ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም (ክፍል 3)

ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው።

 

 




picture