የመለኮቱ ኃይል፥

በገዛ ክብሩና በበጎነቱ

የጠራንን በማወቅ፥

ለሕይወትና

እግዚአብሔርን ለመምሰል

የሚሆነውን ነገር ሁሉ

ስለ ሰጠን፥

በእግዚአብሔርና

በጌታችን በኢየሱስ

እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛልን …

 

የሰላምም ጌታ ራሱ

በሁሉ መንገድ

ዘወትር ሰላምን ይስጠን።

ጌታ ከሁላችን ጋር ይሁን።

 

2ኛ ጴጥሮስ 1፡ 2-3፤ 2ኛ ተሰሎንቄ 3፡ 16