×

Warning

JUser: :_load: Unable to load user with ID: 42
Sunday, 13 November 2011 21:00

እንዳይዛመት፣ እንዳይጋነን። Featured

Rate this item
(0 votes)

ርዕሰ አንቀጽ       

እንዳይዛመት፣ እንዳይጋነን።

 

ሰሞኑን በጂማ አካባቢ የታየው ግጭት ሊያሳስበን ይገባል። የዜና አውታሮች እንደ ዘገቡት ከሆነ ከክርስቲያኑና ከእስላሙ ወገን 15 ሰዎች ሞተዋል፤ የኦርቶዶክስ፣ የወንጌላውያንና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል። ችግሩ እንዳይዛመት ምን እርምጃ ይወሰድ የሚለው ነጥብ ሊያነጋግረን ይገባል።

በመሠረቱ አለመግባባት የሚፈጠረው መተማመን ሲጠፋ ነው። መተማመን ደግሞ የሚኖረው በጋራ ጉዳዮች ላይ ተቀራርቦ በመወያየት ነው። በዚህ ሁሉ ግን የግለሰቦችን ሚና ማስታወስ ይበጃል። ግለሰቦች ከእምነታቸው ጋር ፈጽሞ ባልተያያዘ ምክንያት ሊጣሉና ኋላም ተባባሪ ለማግኘት በሃይማኖት ሊያሳብቡ ይችላሉ። ወይም የሌላውን ልማድ የሚያንቋሽሽና ወደ ጠብ የሚወስድ ቃል ይለወዋጣሉ። ላለመተማመን ምክንያት የሚሆኑ ግለሰቦች የትኛውንም የእምነት ክፍል አይወክሉም፤ እንደሚወክሉም ተደርጐ መታሰብ የለበትም።

አንዳንዴም ለአካባቢው እንግዳ የሆነና የሚከፋፍል ዓላማ ያላቸው ኃይላት አለመግባባትን ይፈጥራሉ፤ ያባብሳሉ። የመንግሥት ድርሻ ባፋጣኝ ጠቡን ማስቆምና ማረጋጋት ሲሆን፣ ተቀራርቦ ጉዳዩን ማጣራትና ችግሩ እንዳይደገም መፍትሔ መሻት በቅድሚያ የሃይማኖት መሪዎች ኃላፊነት ነው።

አሁን የተከሰተው ጉዳይ ተጣርቶ ሕጋዊ እርምጃ ሲወሰድ የሃይማኖት ክፍሉን ሳይሆን የሚመለከተው በረብሻው ተባባሪ ሆነው የተገኙትን ሰዎች ብቻ ይሆናል።

በተጨማሪ ዜናውን ከማጋነን መቆጠብ ያስፈልጋል። ይህን የመሰለ ጥፋት በየወቅቱ መከሠቱ አልቀረም። ለአሁኑ ችግሩ የታየው በተወሰኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች ነው። በመላ ኢትዮጵያ የሃይማኖት ግጭት እንደ ተቀጣጠለ ወይም በክርስቲያኑና በእስላሙ መካከል እልቂት እንደሆነ ተደርጐ ሊታሰብ ወይም ሊነገር አይገባም። የተሳሳተ አስተሳሰብ ለተሳሳተ ድርጊት ሁኔታን ያመቻቻልና። ይልቅ ለአገራችን ልማት በጐ ምኞት ያላቸው ሁሉ መጸለይና መግባባት እንዲገኝ መጣር ይጠበቅባቸዋል።

10/18/2005

Read 822925 times Last modified on Sunday, 13 November 2011 21:13

More in this category: ያለ ዕውቀት መቅናት »

308937 comments

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:21 posted by Web

    This is seriously good work!

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:21 posted by Web

    Such clean and solid writing!

  • Comment Link GeorgeBully Monday, 08 December 2025 11:20 posted by GeorgeBully

    Смотреть здесь омг омг

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:20 posted by Web

    Very well researched content!

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:18 posted by Web

    A masterpiece in short form.

  • Comment Link GeorgeBully Monday, 08 December 2025 11:18 posted by GeorgeBully

    Узнать больше kraken форум

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:14 posted by Web

    Beautifully written, truly.

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:12 posted by Web

    So crisp and well executed.

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 11:12 posted by Web

    Such a well-crafted post!

  • Comment Link Hildegarde Monday, 08 December 2025 11:10 posted by Hildegarde

    Via timed drills thɑt гeally feel ⅼike experiences, OMT develops exam stamina ԝhile deepening love fⲟr the topic.




    Discover tһе convenience of 24/7 online math tuition аt OMT,ѡhere appealing resources mɑke learning
    fun and efficient fоr all levels.



    Singapore'ѕ focus οn critical analyzing
    mathematics highlights tһe significance ᧐f math tuition, ԝhich helps trainees establish
    tһe analytical skills demanded by tһe country'ѕ forward-thinking syllabus.




    primary school math tuition іѕ essential for PSLE preparation as it assists
    trainees master tһe fundamental concepts ⅼike portions ɑnd decimals,
    wһich aгe heavily checked іn the examination.



    Ꮲresenting heuristic techniques еarly іn secondary tuition prepares trainees fⲟr
    the non-routine issues tһat οften sһow up іn O Level evaluations.





    Tuition in junior college mathematics furnishes trainees ԝith analytical ɑpproaches and likelihood designs vital fоr interpreting
    data-driven inquiries іn A Level documents.



    OMT'ѕ proprietary mathematics program complements MOEcritrria ƅy emphasizing conceptual mastery
    ⲟver memorizing learning, leading to mսch deeper long-lasting retention.



    Alternative approach іn on thе internet tuition one, nurturing
    not јust skills Ƅut passion for math and Ƅeѕt quality success.




    Singapore's affordable streaming ɑt үoung ages
    maҝes earlʏ math tuition essential for securing advantageous courses tо exam
    success.

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.