×

Warning

JUser: :_load: Unable to load user with ID: 42
Sunday, 13 November 2011 21:00

እንዳይዛመት፣ እንዳይጋነን። Featured

Rate this item
(0 votes)

ርዕሰ አንቀጽ       

እንዳይዛመት፣ እንዳይጋነን።

 

ሰሞኑን በጂማ አካባቢ የታየው ግጭት ሊያሳስበን ይገባል። የዜና አውታሮች እንደ ዘገቡት ከሆነ ከክርስቲያኑና ከእስላሙ ወገን 15 ሰዎች ሞተዋል፤ የኦርቶዶክስ፣ የወንጌላውያንና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል። ችግሩ እንዳይዛመት ምን እርምጃ ይወሰድ የሚለው ነጥብ ሊያነጋግረን ይገባል።

በመሠረቱ አለመግባባት የሚፈጠረው መተማመን ሲጠፋ ነው። መተማመን ደግሞ የሚኖረው በጋራ ጉዳዮች ላይ ተቀራርቦ በመወያየት ነው። በዚህ ሁሉ ግን የግለሰቦችን ሚና ማስታወስ ይበጃል። ግለሰቦች ከእምነታቸው ጋር ፈጽሞ ባልተያያዘ ምክንያት ሊጣሉና ኋላም ተባባሪ ለማግኘት በሃይማኖት ሊያሳብቡ ይችላሉ። ወይም የሌላውን ልማድ የሚያንቋሽሽና ወደ ጠብ የሚወስድ ቃል ይለወዋጣሉ። ላለመተማመን ምክንያት የሚሆኑ ግለሰቦች የትኛውንም የእምነት ክፍል አይወክሉም፤ እንደሚወክሉም ተደርጐ መታሰብ የለበትም።

አንዳንዴም ለአካባቢው እንግዳ የሆነና የሚከፋፍል ዓላማ ያላቸው ኃይላት አለመግባባትን ይፈጥራሉ፤ ያባብሳሉ። የመንግሥት ድርሻ ባፋጣኝ ጠቡን ማስቆምና ማረጋጋት ሲሆን፣ ተቀራርቦ ጉዳዩን ማጣራትና ችግሩ እንዳይደገም መፍትሔ መሻት በቅድሚያ የሃይማኖት መሪዎች ኃላፊነት ነው።

አሁን የተከሰተው ጉዳይ ተጣርቶ ሕጋዊ እርምጃ ሲወሰድ የሃይማኖት ክፍሉን ሳይሆን የሚመለከተው በረብሻው ተባባሪ ሆነው የተገኙትን ሰዎች ብቻ ይሆናል።

በተጨማሪ ዜናውን ከማጋነን መቆጠብ ያስፈልጋል። ይህን የመሰለ ጥፋት በየወቅቱ መከሠቱ አልቀረም። ለአሁኑ ችግሩ የታየው በተወሰኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች ነው። በመላ ኢትዮጵያ የሃይማኖት ግጭት እንደ ተቀጣጠለ ወይም በክርስቲያኑና በእስላሙ መካከል እልቂት እንደሆነ ተደርጐ ሊታሰብ ወይም ሊነገር አይገባም። የተሳሳተ አስተሳሰብ ለተሳሳተ ድርጊት ሁኔታን ያመቻቻልና። ይልቅ ለአገራችን ልማት በጐ ምኞት ያላቸው ሁሉ መጸለይና መግባባት እንዲገኝ መጣር ይጠበቅባቸዋል።

10/18/2005

Read 822972 times Last modified on Sunday, 13 November 2011 21:13

More in this category: ያለ ዕውቀት መቅናት »

308944 comments

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:31 posted by Web

    Great article, truly insightful!

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:26 posted by Web

    I appreciate the quality here.

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:25 posted by Web

    A very refreshing read.

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:24 posted by Web

    This is seriously good work!

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:18 posted by Web

    Truly thoughtful writing!

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:16 posted by Web

    Love this piece — so well written.

  • Comment Link umnye_ktEt Monday, 08 December 2025 07:13 posted by umnye_ktEt

    Умные шторы — это инновационное решение для вашего дома, которое позволяет легко управлять светом и конфиденциальностью. Узнайте больше о шторы автоматические для дома Prokarniz!
    Особенно это полезно для квартир, расположенных в многоэтажных домах.

    Можно установить расписание для автоматического управления шторами.

    Эти шторы помогают экономить электроэнергию, снижая затраты на отопление и кондиционирование.

    Вам потребуется минимальный набор инструментов и немного времени.

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:09 posted by Web

    Great insight, even better writing.

  • Comment Link Web Monday, 08 December 2025 07:08 posted by Web

    Very polished writing.

  • Comment Link Loreen Monday, 08 December 2025 07:06 posted by Loreen

    Hmm it appears like your site ate my first comment (it was super long) so I
    guess I'll just sum it up what I submitted and say, I'm thoroughly enjoying your blog.
    I as well am an aspiring blog blogger but I'm still new to everything.
    Do you have any helpful hints for rookie blog writers? I'd really appreciate it. http://www.Dunklesauge.de/topsite/index.php?a=stats&u=racheletownley4

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.